ኢዮብ 22:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም30 አንተም ቅን ልብ ያለህ ብትሆን እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ ይጠብቅሃል፤ እጆችህም ከበደል ሥራ የነጹ ቢሆኑ እግዚአብሔር ይታደግሃል።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም30 በጎ ያልሆነውን ሰው እንኳ፣ ከአንተ እጅ ንጽሕና የተነሣ ያድነዋል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)30 ንጹሕን ሰው ያድነዋል፤ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)30 ንጹሑን ሰው ያድነዋል፥ በእጅህም ንጽሕና ትድናለህ። Ver Capítulo |