ኢዮብ 15:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ጥቂት ብትበድል ተገረፍህ፥ ይህም የተናገርኸው ነገር በዐቅምህ አይደለም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 የእግዚአብሔር ማጽናናት፣ በርጋታ የተነገረህ ቃል አነሰህን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በውኑ የእግዚአብሔር ማጽናናት፥ በየውሃትም የተነገረህ ቃል ጥቂት ነውን? Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 “በእኛ አማካይነት የሚነግርህ ከእግዚአብሔር የተሰጠህ መጽናናት አይበቃህምን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 በውኑ የእግዚአብሔር ማጽናናት፥ በየውሃትም የተነገረህ ቃል ጥቂት ነውን? Ver Capítulo |