Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ነገሥት 21:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 ወገ​ባ​ቸ​ው​ንም በማቅ ታጠቁ፤ በራ​ሳ​ቸ​ውም ገመድ ጠመ​ጠሙ፤ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም ንጉሥ ገብ​ተው፥ “ባሪ​ያህ ወልደ አዴር፦ ሰው​ነ​ታ​ች​ንን አድ​ነን አለህ” አሉት። እር​ሱም፥ “ገና በሕ​ይ​ወት አለን? ወን​ድሜ ነው” አለ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 ወገባቸውንም በማቅ ታጠቁ፥ በራሳቸውም ገመድ ጠመጠሙ፥ ወደ እስራኤልም ንጉሥ መጥተው፦ ባሪያህ ወልደ አዴር፦ ነፍሴን ትምራት ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎአል አሉት። እርሱም፦ ገና በሕይወቱ አለን? ወንድሜ ነው አለ።

Ver Capítulo Copiar




1 ነገሥት 21:32
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos