1 ነገሥት 21:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ወገባቸውንም በማቅ ታጠቁ፤ በራሳቸውም ገመድ ጠመጠሙ፤ ወደ እስራኤልም ንጉሥ ገብተው፥ “ባሪያህ ወልደ አዴር፦ ሰውነታችንን አድነን አለህ” አሉት። እርሱም፥ “ገና በሕይወት አለን? ወንድሜ ነው” አለ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)32 ወገባቸውንም በማቅ ታጠቁ፥ በራሳቸውም ገመድ ጠመጠሙ፥ ወደ እስራኤልም ንጉሥ መጥተው፦ ባሪያህ ወልደ አዴር፦ ነፍሴን ትምራት ዘንድ እለምንሃለሁ ብሎአል አሉት። እርሱም፦ ገና በሕይወቱ አለን? ወንድሜ ነው አለ። Ver Capítulo |