1 ዜና መዋዕል 2:48 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)48 የካሌብም ዕቅብት ማዕካ ሴብርንና ቲርሐናን ወለደች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም48 የካሌብ ቁባት ማዕካ ሼቤርን፣ ቲርሐናን ወለደችለት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)48 የካሌብም ቁባት ማዕካ ሼቤርንና ቲርሐናን ወለደች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም48 ካሌብ፥ ማዕካ የተባለች አንዲት ሌላ ቊባት ነበረችው፤ ከእርስዋም ሼቤርና ቲርሐና ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)48 የካሌብም ቁባት ማዕካ ሼቤርንና ቲርሐናን ወለደች። Ver Capítulo |