Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 2:48 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

48 የካሌብም ቁባት ማዕካ ሼቤርንና ቲርሐናን ወለደች።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

48 የካሌብ ቁባት ማዕካ ሼቤርን፣ ቲርሐናን ወለደችለት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

48 ካሌብ፥ ማዕካ የተባለች አንዲት ሌላ ቊባት ነበረችው፤ ከእርስዋም ሼቤርና ቲርሐና ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

48 የካ​ሌ​ብም ዕቅ​ብት ማዕካ ሴብ​ር​ንና ቲር​ሐ​ናን ወለ​ደች።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

48 የካሌብም ቁባት ማዕካ ሼቤርንና ቲርሐናን ወለደች።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 2:48
5 Referencias Cruzadas  

እንዲሁም፥ ረኡማ የተባለችው የናኮር ቊባት ደግሞ ጤባሕን፥ ገሐምን፥ ተሐሽንና፥ ማዕካን ወለደችለት።


የካሌብም ቁባት ዔፋ ሐራንን፥ ሞዳን፥ ጋዜዝን ወለደች፤ ሐራንም ጋዜዝን ወለደ።


የያህዳይም ልጆች ሬጌም፥ ኢዮታም፥ ጌሻን፥ ፋሌጥ፥ ሔፋ፥ ሸዓፍ ነበሩ።


ደግሞም የመድማናን አባት ሸዓፍንና የመክቢናንና የጊብዓን አባት ሱሳን ወለደች፤ የካሌብም ሴት ልጅ ዓክሳ ነበረች።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos