Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 2:29 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

29 የአ​ቢ​ሱ​ርም ሚስት ስም አቢ​ካ​ኤል ነበረ፤ እር​ስ​ዋም፥ አዛ​ቡ​ር​ንና ሞሊ​ድን ወለ​ደ​ች​ለት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

29 የአቢሱር ሚስት አቢካኢል ትባላለች፤ እርሷም አሕባንንና ሞሊድ የተባሉ ልጆች ወለደችለት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

29 የአቢሱርም ሚስት አቢካኢል ትባል ነበር፤ አሕባንንና ሞሊድን ወለደችለት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

29 አቢሹርም አቢኃይል ተብላ የምትጠራ አንዲት ሴት አግብቶ አሕባንና ሞሊድ ተብለው የሚጠሩ ሁለት ወንዶች ልጆችን ወለደ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

29 የአቢሱርም ሚስት አቢካኢል ነበረች፤ አሕባንንና ሞሊድን ወለደችለት።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 2:29
2 Referencias Cruzadas  

የአ​ና​ምም ልጆች ሸማ​ይና ያዳይ ነበሩ። የሸ​ማ​ይም ልጆች ናዳ​ብና አቢ​ሱር ነበሩ።


የና​ዳ​ብም ልጆች ሴሌ​ድና አፋ​ይም ነበሩ፤ ሴሌ​ድም ልጆ​ችን ሳይ​ወ​ልድ ሞተ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos