መዝሙር 44:18 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ልባችን ወደ ኋላ አላለም፤ እግራችንም ከመንገድህ አልወጣም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ይህ ሁሉ በእኛ ላይ ደረሰ፥ አልረሳንህም፥ ኪዳንህንም አልወነጀልንም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ልባችን ለአንተ እምነተቢስ አልሆነም፤ እግራችንም ከአንተ መንገድ አልወጣም። Ver Capítulo |