መዝሙር 119:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ሥርዐትህን እጠብቅ ዘንድ፣ ምነው መንገዴ ጽኑ በሆነልኝ ኖሮ! Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ደንቦችህን ለመጠበቅ መንገዶቼ ምነው በቀኑ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ድንጋጌህን በመጠበቅ ታማኝ ለመሆን በብርቱ እመኛለሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 መኖሪያዬ የራቀ እኔ ወዮልኝ፤ በዘላን ድንኳኖች አደርሁ። Ver Capítulo |