ኤርምያስ 51:42 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም42 ባሕር በባቢሎን ላይ ይወጣል፤ ሞገዱም እየተመመ ይሸፍናታል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)42 ባሕሩ በባቢሎን ላይ ወጥቶባታል በሚናወጠውም ሞገዱ ተሸፍናለች። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም42 የባቢሎን ጠላቶች እንደ ውቅያኖስ ማዕበል ወጥተው ከተማይቱን አጥለቀለቋት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)42 ባሕር በባቢሎን ላይ ወጣ፤ በሞገዱም ብዛት ተከደነች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)42 ባሕር በባቢሎን ላይ ወጣ በሞገዱም ብዛት ተከደነች። Ver Capítulo |