ዘፍጥረት 43:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ወንድማችሁንም ይዛችሁ ወደ ሰውየው በቶሎ ሂዱ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ወንድማችሁንም ይዛችሁ ወደ ሰውዬው በቶሎ ሂዱ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ወንድማችሁን ይዛችሁ ወደ ሰውየው በቶሎ ሂዱ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ወንድማችሁንም ከእናንተ ጋር ውሰዱ፤ ተነሥታችሁም ወደዚያ ሰው ውረዱ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ወንድማችሁንም ውሰዱ ተነሥታችሁም ወደዚያ ሰው ተመለሱ። Ver Capítulo |