ዘፍጥረት 36:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ኤዶም የተባለው የዔሳው ትውልድ ይህ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 የዔሳው ትውልድ ይህ ነው፥ እርሱም ኤዶም ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ኤዶም የተባለው የዔሳው የትውልድ ታሪክ የሚከተለው ነው፤ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ኤዶም የተባለው የዔሳው ትውልድ እንዲህ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 የዔሳው ትውልድ ይህ ነው፤ እርሱም ኤዶም ነው። Ver Capítulo |