Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 14:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ንጹሕ የሆነውን ወፍ ሁሉ መብላት ትችላላችሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 “ንጹሕ የሆነውን ወፍ ሁሉ ትበላላችሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 “ከወፍ ዐይነቶችም ንጹሓን የሆኑትን ትበላላችሁ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 “ንጹ​ሓን የሆ​ኑ​ትን ወፎች ሁሉ ብሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ንጹሕ የሆኑትን ወፎች ሁሉ ብሉ።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 14:11
2 Referencias Cruzadas  

ክንፍና ቅርፊት የሌለውን ግን አትብሉ፤ ለእናንተ ርኩስ ነው።


የሚከተሉትን ግን አትበሉም፤ እነርሱም፦ ንስር፣ የጥንብ አሞራ፣ ግልገል አንሣ፣


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos