ኢዮብ 4:15 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 የነፋስ ሽውታ በፊቴ ላይ አለፈ፤ ከድንጋጤ የተነሣ ጠጒሬ ተንጨፍርሮ ቆመ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 መንፈስ ሽው ብሎ በፊቴ ዐለፈ፤ የገላዬም ጠጕር ቆመ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 መንፈስም በፊቴ አለፈ፥ የሥጋዬ ጠጉር ቆመ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 መንፈሴም በፊቴ ዐለፈ፥ ሥጋዬም፥ ጠጕሬም ተቈጣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 መንፈስም በፊቴ አለፈ፥ የሥጋዬ ጠጕር ቆመ። Ver Capítulo |