ኢዮብ 39:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ሁካታ ከበዛባቸው ከተሞች ርቀው ይኖራሉ፤ ከኋላ እየነዳ የሚጮኽባቸውን አይቀበሉም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 በከተማ ውካታ ይሥቃል፤ የነጂውንም ጩኸት አይሰማም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 በከተማ ውካታ ይስቃል፥ የነጂውን ጩኸት አይሰማም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በከተማው ሕዝብ ውካታ ይዘብታል፤ የሚያስፈራውንም ጩኸት አይሰማም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 በከተማ ውካታ ይዘብታል፥ የነጂውን ጩኸት አይሰማም። Ver Capítulo |