ኢዮብ 38:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ንጋት በምድር ላይ ብርሃን እንዲያሳይ፥ ክፉ ሰዎችንም ከተደበቁበት ቦታ እንዲያጋልጥ ትእዛዝ ሰጥተህ ታውቃለህን? Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በዚህም የምድርን ዳርቻ ይዞ፣ ክፉዎችን ከላይዋ እንዲያራግፍ አድርገሃልን? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 የምድርን ዳርቻ ይይዝ ዘንድ፥ ከእርሷም በደለኞች ይናወጡ ዘንድ፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 የምድርን ዳርቻ ይይዝ ዘንድ፥ ከእርስዋም ኃጥኣንን ያናውጥ ዘንድ። Ver Capítulo |