ዘፀአት 8:14 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ጓጒንቸሮቹም ሁሉ በየስፍራው ተከመሩ፤ ምድሪቱም በግማት ተሞላች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በአንድ ላይ ሰብስበው ከመሯቸው፤ ምድሪቱም ከረፋች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አስማተኞችም በአስማታቸው ተናካሽ ትንኝ ለማውጣት እንዲሁ አደረጉ፥ ነገር ግን አልቻሉም፤ ተናካሽ ትንኝም በሰውና በእንስሳ ላይ ነበረ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። Ver Capítulo |