ዘፀአት 8:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 በአንድ ላይ ሰብስበው ከመሯቸው፤ ምድሪቱም ከረፋች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 አስማተኞችም በአስማታቸው ተናካሽ ትንኝ ለማውጣት እንዲሁ አደረጉ፥ ነገር ግን አልቻሉም፤ ተናካሽ ትንኝም በሰውና በእንስሳ ላይ ነበረ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ጓጒንቸሮቹም ሁሉ በየስፍራው ተከመሩ፤ ምድሪቱም በግማት ተሞላች። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 እንደ ክምርም አድርገው ሰበሰቡአቸው፤ ምድርም ገማች። Ver Capítulo |