Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘፀአት 40:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

27 እግዚአብሔርም ባዘዘው መሠረት ጣፋጭ ሽታ ያለውን ዕጣን በላዩ ላይ አጠነ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

27 እግዚአብሔር እንዳዘዘውም መልካም መዐዛ ያለውን ዕጣን አጠነበት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው መልካም መዓዛ ያለውን ዕጣን ዐጠነበት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 የአ​ዘ​ጋ​ጀ​ው​ንም ዕጣን ዐጠ​ነ​በት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

27 የጣፋጩን ሽቱ ዕጣን ዐጠነበት።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 40:27
2 Referencias Cruzadas  

አሮን በየማለዳው መብራቶችን ለማዘጋጀት በሚመጣበት ጊዜ መልካም መዓዛ ያለውን ዕጣን በመሠዊያው ላይ ይጠን።


መጋረጃውንም በድንኳኑ መግቢያ ደጃፍ ላይ ሰቀለ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos