ዘፀአት 16:36 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 በዚያን ጊዜ መደበኛ መስፈሪያዎች ኢፍና ጎሞር ይባሉ ነበሩ። ኢፍ ዐሥራ አምስት ኪሎ ሲመዝን ጎሞር አንድ ኪሎ ተኩል ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 አንድ ጎሞር የኢፍ መስፈሪያ አንድ ዐሥረኛ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ዖሜርም የኢፍ አንድ አሥረኛ ነው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ወደ ፊኒቆንም ምድር እስኪመጡ ድረስ መና በሉ። ጎሞርም የሦስት ላዳን መስፈሪያ ዐሥረኛ ክፍል ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ጎሞርም የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል ነው። Ver Capítulo |