ዘፀአት 16:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ዖሜርም የኢፍ አንድ አሥረኛ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 አንድ ጎሞር የኢፍ መስፈሪያ አንድ ዐሥረኛ ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 በዚያን ጊዜ መደበኛ መስፈሪያዎች ኢፍና ጎሞር ይባሉ ነበሩ። ኢፍ ዐሥራ አምስት ኪሎ ሲመዝን ጎሞር አንድ ኪሎ ተኩል ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ወደ ፊኒቆንም ምድር እስኪመጡ ድረስ መና በሉ። ጎሞርም የሦስት ላዳን መስፈሪያ ዐሥረኛ ክፍል ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ጎሞርም የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ ክፍል ነው። Ver Capítulo |