ሐዋርያት ሥራ 12:24 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ዘወትር እያደገና እየተስፋፋ ይሄድ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን እያደገና እየሰፋ ሄደ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የእግዚአብሔርም ቃል ከፍ አለ፤ በዛም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። Ver Capítulo |