ሐዋርያት ሥራ 12:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 የእግዚአብሔርም ቃል ከፍ አለ፤ በዛም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን እያደገና እየሰፋ ሄደ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ዘወትር እያደገና እየተስፋፋ ይሄድ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 የእግዚአብሔር ቃል ግን ያድግና ይበዛ ነበር። Ver Capítulo |