Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




2 ዜና መዋዕል 30:4 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 ንጉሡና ሕዝቡም በዚሁ ዕቅዳቸው ደስ ተሰኙ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ንጉሡና መላው ጉባኤም ዕቅዱ ትክክል ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 ነገሩም በንጉሡና በጉባኤው ሁሉ ዘንድ መልካም ነበረ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 ነገ​ሩም ንጉ​ሡ​ንና ጉባ​ኤ​ውን ሁሉ ደስ የሚ​ያ​ሰኝ ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 ነገሩም ለንጉሡና ለጉባኤው ሁሉ ዓይን መልካም ነበረ።

Ver Capítulo Copiar




2 ዜና መዋዕል 30:4
3 Referencias Cruzadas  

ሕዝቡም በሐሳቡ ደስ በመሰኘት ተስማሙ።


በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት የእስራኤል አምላክ የእግዚአብሔር ፋሲካ ለብዙ ጊዜ ብዛት ባለው ሕዝብ ስላልተከበረ ንጉሡና ሕዝቡ በሰሜን ከሚገኘው ከዳን በደቡብ እስከሚገኘው እስከ ቤርሳቤህ ለሚገኙ እስራኤላውያን በኢየሩሳሌም ተሰብስበው እንዲያከብሩት ዐዋጅ ይታወጅ ዘንድ ወሰኑ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos