Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ነገሥት 21:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 የአንድ ቀን ጾም ዐወጁ፤ ሕዝቡንም በአንድነት ሰበሰቡ፤ ለናቡቴም የክብር ቦታ ሰጡት፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 የአንድ ቀን ጾም ዐወጁ፤ ናቡቴንም በሕዝቡ መካከል ከፍ ባለ ቦታ ላይ አስቀመጡት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 የአዴርም ልጅ ያን ነገር በሰማ ጊዜ ከነገሥታቱ ጋር በድንኳኑ ውስጥ ይጠጣ ነበር፤ ባርያዎቹንም፦ “ተሰለፉ” አላቸው፥ እነርሱም በከተማይቱ ትይዩ ተሰለፉ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ከዚ​ህም በኋላ ይህን ነገር በሰማ ጊዜ አብ​ረ​ውት ካሉት ከነ​ገ​ሥ​ታቱ ሁሉ ጋር በድ​ን​ኳኑ ውስጥ ይጠጣ ነበር፤ አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹ​ንም፥ “ከተ​ማ​ውን እጠ​ሩት” አላ​ቸው። እነ​ር​ሱም በከ​ተ​ማ​ዪቱ ትይዩ ተሰ​ለፉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ወልደ አዴርም ያን ነገር በሰማ ጊዜ ከነገሥታቱ ጋር በድንኳኑ ውስጥ ይጠጣ ነበር፤ ባሪያዎቹንም፦ ተሰለፉ አላቸው፤ እነርሱም በከተማይቱ ትይዩ ተሰለፉ።

Ver Capítulo Copiar




1 ነገሥት 21:12
3 Referencias Cruzadas  

የኢይዝራኤል ባለሥልጣኖችና ሽማግሌዎችም ኤልዛቤል ያዘዘቻቸውን አደረጉ፤


የጾማችሁ መጨረሻው ጠብና ጭቅጭቅ ስለ ሆነ ጭካኔ በተሞላበት ቡጢ ትማታላችሁ፤ እንደዚህ አድርጋችሁ የምትጾሙት ጾም ጸሎታችሁን በላይ በሰማይ እንዲሰማ አያደርገውም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos