Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 12:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

27 እነርሱን ያሰቃያቸው፥ አቤቱታቸውን ያቀረቡባቸው፥ አምላኮቻቸው ያደረጉአቸው እነኛው ፍጡራን፥ የቀጧቸውም እነርሱ መሆናቸውን በእውነተኛው ብርሃናቸው ተመልክተዋል፤ እስከ አሁን ድረስ አናውቅህም ያሉትን ጌታ እውነተኛው አምላክ እንደሆነ አወቁ፤ የመጨረሻውም ቅጣት በእነርሱ ላይ ወደቀ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

27 አማ​ል​ክት እንደ ሆኑ ባሰ​ቧ​ቸው በእ​ነ​ዚህ በጣ​ዖ​ታቱ በተ​ፈ​ረ​ደ​ባ​ቸው ጊዜ ቀድሞ የካ​ዱ​ትን ያው​ቁ​ታል፥ ጻድቅ አም​ላክ እንደ ሆነም ያው​ቁ​ታል፤ ስለ​ዚ​ህም ፍጹም የፍ​ርድ ቅጣት ደረ​ሰ​ባ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 12:27
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos