Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዮዲት 11:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 አሁንም አንቺ ውብ እና አንደበተ ርቱዕ ነሽ፤ እንደተናገርሽው ከአደረግሽ አምላክሽ አምላኬ ይሆናል፥ አንቺም በንጉሥ ናቡከደነፆር ቤት ትኖሪያለሽ፤ ስምሽም በምድር ሁሉ ይታወቃል።” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 አሁንም አንቺ በመልክሽ ውብ ነሽ፤ በቃልሽም የተባረክሽ ነሽ፤ እንዳልሽውም ከአደረግሽ አምላክሽ አምላኬ ይሆነኛል፤ አንቺም በንጉሡ በናቡከደነፆር ቤተ መንግሥት ትኖሪያለሽ፤ ስምሽም በሀገሩ ሁሉ ከፍ ከፍ ይላል።” Ver Capítulo |