La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 1:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ነዋሪ ይሆን ዘንድ ፍጥ​ረ​ቱን ፈጥ​ሮ​አ​ልና፥ የዓ​ለም መፈ​ጠ​ርም ለድ​ኅ​ነት ነውና፥ በእ​ነ​ር​ሱም ዘንድ የጥ​ፋት መርዝ አል​ነ​በ​ረ​ምና፥ ለሲ​ኦ​ልም በም​ድር ላይ ግዛት አል​ነ​በ​ረ​ው​ምና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱ እንዲኖሩ ሁሉንም ፈጠረ፤ የዓለም ፍጥረታት ጤነኞች ናቸው፤ በእነርሱም ዘንድ የጥፋት መርዝ አልነበረም፤ የሞትም ግዛት በምድር ላይ አልነበረም።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 1:14
0 Referencias Cruzadas