La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጄ ሆይ! በዘ​መኑ ሁሉ ፈጣ​ሪህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አስ​በው፤ በደ​ል​ንና ትእ​ዛ​ዙን መካ​ድን አት​ው​ደድ፤ በሕ​ይ​ወ​ት​ህም ዘመን ሁሉ ጽድ​ቅን ሥራ፤ በዐ​መፅ መን​ገ​ድም አት​ሂድ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጄ ሆይ በሕይወትህ ዘመን ሁሉ ለጌታ ታማኝ ሁን፥ ኃጢአትን ለመስራትና ሕጉን ለመተላለፍ አትፍቀድ፥ በሕይወትህ ዘመን ሁሉ መልካም ሥራን ሥራ፥ መልካም ያልሆኑ መንገዶችን አትከተል፤

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:5
0 Referencias Cruzadas