ኀጢአት ሠርቼ ፍዳ አልተቀበልሁም አትበል፥ እግዚአብሔር ብዙ ዘመን ይታገሣልና።
እግዚአብሔር ትዕግሥት ትልቅ ነውና፥ “ኃጢአት ሠራሁ ምን መጣብኝ?” አትበል።