La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ሲራክ 45:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዘ​ለ​ዓ​ለም ሕግ​ንም አጸ​ና​ለት፤ በሕ​ዝ​ቡም መካ​ከል ክህ​ነ​ትን ሰጠው፤ በአ​ማረ ጌጥም አስ​ደ​ነ​ቀው፤ የክ​ብር ልብ​ስ​ንም አለ​በ​ሰው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሌዌ ነገድ የሆነ ወንድሙን፥ እንደ እርሱ የተቀደሰውን አሮንን አስነሣ። ከእርሱም ጋር ዘላለማዊ ቃል ኪዳን አደረገ፥ ሕዝቡን እንዲያገለግልም ክህነትን ሰጠው። በልብሰ ተክህኖ አንቆጠቆጠው፤ የክብርም ካባ አጐናጸፈው።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ሲራክ 45:7
0 Referencias Cruzadas