እግዚአብሔርን የምትፈሩ ሆይ፥ የዘለዓለም በጎነቱን ምሕረቱንና ደስታውን ተስፋ አድርጉ።
እናንተ ጌታን የምትፈሩ፥ የእርሱን መልካም ስጦታዎች ደስታንና ምሕረትን ተስፋ አድርጉ።