ስለዚህም ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።
ስለዚህ፣ “ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።”
በዚህም ምክንያት “ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።”
ስለዚህ ነው ለአብርሃም እምነቱ ጽድቅ ሆኖ የተቈጠረለት።
ስለዚህ ደግሞ ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።
አብራምም በእግዚአብሔር አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።
መጽሐፍስ ምን ይላል? አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።
የኦሪትን ሥራ ሳይፈጽም ማመኑ በእግዚአብሔር ዘንድ ጽድቅ ሆኖ የሚቈጠርለትን ሰው ዳዊት “ብፁዕ” በሚልበት አንቀጽ እንዲህ ይላል፦