የሰላምን መንገድ አያውቋትም።
የሰላምንም መንገድ አያውቁም።”
የሰላምን መንገድ አያውቁም፤
የሰላምንም መንገድ አያውቁም። በዓይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።
ለኃጥአን ደስታ የላቸውም” ይላል እግዚአብሔር።
የሰላምን መንገድ አያውቁም፤ በመንገዳቸውም ፍርድ የለም፤ የሚሄዱበትም መንገድ ጠማማ ነው፤ ሰላምንም አያውቁም።
ወደ ሕይወት የሚወስደው ደጅ የጠበበ፥ መንገዱም የቀጠነ ነውና፤ የሚያገኙትም ጥቂቶች ናቸው።
በጨለማና በሞት ጥላ ለነበሩት ብርሃኑን ያሳያቸው ዘንድ፥ እግሮቻችንንም ወደ ሰላም ጎዳና ያቀና ዘንድ ወጣ።”
በመንገዳቸው ጥፋትና ጕስቍልና አለ።
በዐይኖቻቸውም ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።”
እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን፥ በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምን እናገናለን።