La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሮሜ 3:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመ​ን​ገ​ዳ​ቸው ጥፋ​ትና ጕስ​ቍ​ልና አለ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በመንገዳቸው የሚገኘው ጥፋትና ጒስቊልና ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥

Ver Capítulo



ሮሜ 3:16
4 Referencias Cruzadas  

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጻድ​ቁ​ንና ኃጥ​ኡን ይመ​ረ​ም​ራል፤ ዐመ​ፃን የወ​ደ​ዳት ግን ነፍ​ሱን ጠል​ቶ​አል።


ለኃ​ጥ​አን ደስታ የላ​ቸ​ውም” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።


እግ​ሮ​ቻ​ቸ​ውም ደምን ለማ​ፍ​ሰስ ፈጣ​ኖች ናቸው።


የሰ​ላ​ምን መን​ገድ አያ​ው​ቋ​ትም።