Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሮሜ 3:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 በመንገዳቸው የሚገኘው ጥፋትና ጒስቊልና ነው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 በመ​ን​ገ​ዳ​ቸው ጥፋ​ትና ጕስ​ቍ​ልና አለ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥

Ver Capítulo Copiar




ሮሜ 3:16
4 Referencias Cruzadas  

ክፉ ሰው በሁሉ ነገር ይሳካለታል፤ የእግዚአብሔርን ፍርድ ግን ሊረዳ አይችልም፤ በጠላቶቹም ላይ ይሳለቃል።


ለክፉዎች ሰላም የላቸውም” ይላል አምላኬ።


እግራቸው ሰውን ለመግደል የፈጠነ ነው፤


የሰላምን መንገድ አያውቁም፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos