ሮሜ 11:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ብድሩን ይከፍል ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ ማን አበደረው?” አዲሱ መደበኛ ትርጒም “እግዚአብሔር መልሶ እንዲሰጠው፣ ለእግዚአብሔር ያበደረ ከቶ ማን ነው?” መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ወይስ ብድሩን እንዲመልስ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው?” አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ለእግዚአብሔር የሚያበድርና ያበደረውንም የሚወስድ ማነው?” መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ወይስ አማካሪው ማን ነበር? ወይስ ብድራቱን ይመልስ ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው? |
ማን ይመረምርሃል? የምትታበይስ በምንድን ነው? ከሌላ ያላገኘኸው አለህን? ያለህንም ከሌላ ካገኘህ እንዳላገኘ ለምን ትኮራለህ?