ኢዮብ 41:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የከሰል እሳት እንደሚቃጠልበት ምድጃ ከአፍንጫው ጢስ ይወጣል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ነክቶት በሰላም የሚሄድ ማን ነው? ከሰማይ በታች ማንም የለም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ከአፉ ፋናዎች ይወጣሉ፥ የእሳትም ፍንጣሪ ይረጫል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ከሰማይ በታች ያለው ነገር ሁሉ የእኔ ነው፤ ታዲያ፥ እንድመልስለት ለእኔ ያበደረ ማነው? Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ከአፉ ፋናዎች ይወጣሉ፥ የእሳትም ፍንጣሪ ይረጫል። Ver Capítulo |