እግዚአብሔርም ይህን ሰምቶ ተቈጣ፤ በያዕቆብም ላይ እሳት ነደደ፥ መቅሠፍትም በእስራኤል ላይ ወጣ፤
በሙሴና በአሮን እጅ ሕዝብህን እንደ በጎች መራሃቸው።