ለአምላካችን ለአግዚአብሔር ስእለትን ሰጡ፤ በዙሪያውም ያሉ ሁሉ እጅ መንሻን ለሚያስፈራው ያገባሉ።
“የክፉዎችን ቀንዶች ሁሉ እሰብራለሁ፥ የጻድቃን ቀንዶች ግን ከፍ ከፍ ይላሉ።”