የአባቱ ኀጢአት በእግዚአብሔር ፊት ትታሰብ፤ የእናቱም ኀጢአት አይደምሰስ።
በእግዚአብሔር ኃይልን እናደርጋለን፥ እርሱም የሚያስጨንቁንን ይረጋግጣቸዋል።”