በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ትጠራለች።
በዚያ የሚያልፉትን፣ መንገዳቸውን ይዘው የሚሄዱትን ትጣራለች።
በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ለመጥራት፦
ሥራቸውን በቅንነት እየሠሩ በመንገድ የሚያልፉትን ሁሉ እንዲህ እያለች ትጣራለች፦
በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥
ከእነርሱ ወገን ሰነፍ የሆነው ወደ እርሷ ይቀርባል። አእምሮ የጐደለውንም እንዲህ ብላ ታዝዘዋለች፦