La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 9:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ትጠራለች።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዚያ የሚያልፉትን፣ መንገዳቸውን ይዘው የሚሄዱትን ትጣራለች።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በመንገድ የሚያልፉትን አካሄዳቸውንም ያቀኑትን ለመጥራት፦

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሥራቸውን በቅንነት እየሠሩ በመንገድ የሚያልፉትን ሁሉ እንዲህ እያለች ትጣራለች፦

Ver Capítulo



ምሳሌ 9:15
5 Referencias Cruzadas  

በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥


ከእነርሱ ወገን ሰነፍ የሆነው ወደ እርሷ ይቀርባል። አእምሮ የጐደለውንም እንዲህ ብላ ታዝዘዋለች፦