La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 8:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በተራሮች ጫፍ ላይ ናትና፥ በጎዳና መካከልም ትቆማለች።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በመንገድ አጠገብ ባሉ ኰረብቶች፣ መንገዶቹ በሚገናኙበትም ላይ ትቆማለች፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በኮረብታ ላይ በመንገድ አጠገብ በጎዳና መካከል ትቆማለች።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በመንገድ አጠገብ በሚገኙ ኰረብቶችና በመንገድ መገናኛዎች ላይ ትቆማለች፤

Ver Capítulo



ምሳሌ 8:2
2 Referencias Cruzadas  

በቤቷ ደጅ በአደባባይ በወንበር ላይ በግልጥ ተቀምጣ፥


አገልጋዮችዋን ልካ በከፍተኛ ዐዋጅ ወደ ማዕድዋ ጠራች። እንዲህም አለች፦