La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 4:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አትተዋት፥ ትደግፍህማለች፤ ውደዳት፥ ትጠብቅህማለች።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጥበብን አትተዋት፤ እርሷም ከለላ ትሆንሃለች፤ አፍቅራት፤ እርሷም ትጠብቅሃለች።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አትተዋት፥ ትጠብቅሃለች፥ ውደዳት፥ ትንከባከብህማለች።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጥበብን አትተዋት፤ እርስዋም ትጠብቅሃለች፤ ውደዳት፤ እርስዋም ከአደጋ ሁሉ ትከላከልልሃለች።

Ver Capítulo



ምሳሌ 4:6
6 Referencias Cruzadas  

ልጄ ሆይ፥ ቸል አትበል ዐሳቤንና ምክሬን ጠብቅ፤


እኔ የሚወድዱኝን እወድዳለሁ፥ እኔንም የሚሹ ሞገስን ያገኛሉ።


በል​ባ​ችሁ ውስጥ በፍ​ቅር ሥር መሠ​ረ​ታ​ችሁ የጸና ሲሆን ክር​ስ​ቶስ በሃ​ይ​ማ​ኖት በሰው ውስጥ ያድ​ራ​ልና።