ለኀጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤
ለኀጢአት መሥዋዕት አንድ ተባዕት የፍየል ጠቦት፣
ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል፤
ለሚቃጠልም መሥዋዕት አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦት፤
ኀጢአት የሌለበት እርሱ እኛን ለእግዚአብሔር ያጸድቀን ዘንድ ስለ እኛ ራሱን እንደ ኃጥእ አድርጓልና።