እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤
ጌታም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ አለው፤
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
የእግዚአብሔርን ምሕረቱን ለሰው ልጆችም ድንቁን ንገሩ።
“የካህኑ የአሮን ልጅ የአልዓዛር ልጅ ፊንሐስ በቅንዓቴ በመካከላቸው ቀንቶአልና ቍጣዬን ከእስራኤል ልጆች መለሰ፤ እኔም የእስራኤልን ልጆች በቅንዓቴ አላጠፋሁም።
በመቅሠፍቱም የሞቱት ሃያ አራት ሺህ ነበሩ።