ተነሥቶም ወደ ቤቱ ሄደ።
ሽባውም ተነሥቶ ወደ ቤቱ ሄደ።
ሰውዬውም ተነሥቶም ወደ ቤቱ ሄደ።
ነገር ግን በምድር ላይ ኀጢአትን ያስተሰርይ ዘንድ ለሰው ልጅ ሥልጣን እንዳለው እንድታውቁ፤” በዚያን ጊዜ ሽባውን “ተነሣ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ ሂድ፤” አለው።
ሕዝቡም አይተው ተደነቁ፤ ለሰውም እንዲህ ያለ ሥልጣን የሰጠ እግዚአብሔርን አከበሩ።