La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 24:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዕርሻ ቦታው የሚገኝ ማንም ሰው ልብሱን ለመውሰድ አይመለስ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በእርሻም ያለ ልብሱን ሊወስድ ወደ ኋላው አይመለስ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በእርሻም ያለ ልብሱን ለመውሰድ ወደ ኋላው አይመለስ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በእርሻም ያለ ልብሱን ይወስድ ዘንድ ወደ ኋላው አይመለስ።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 24:18
4 Referencias Cruzadas  

ንጉ​ሡም፥ “ምን ሆነ​ሻል?” አላት፤ እር​ስ​ዋም፥ “ይህች ሴት፦ ዛሬ እን​ድ​ን​በ​ላው ልጅ​ሽን አምጪ፤ ነገም ልጄን እን​በ​ላ​ለን አለ​ችኝ።


በሰገነትም ያለ በቤቱ ያለውን ሊወስድ አይውረድ፤


በዚያችም ወራት ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።


ያን​ጊ​ዜም በሰ​ገ​ነት ላይ ያለ፥ ገን​ዘ​ቡም በም​ድር ቤት የሆ​ነ​በት ሰው ለመ​ው​ሰድ አይ​ው​ረድ፤ በዱር ያለም ወደ ኋላው አይ​መ​ለስ።