La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 23:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በግብዣም የከበሬታ ስፍራ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በግብዣ ቦታ የከበሬታ ስፍራ፣ በምኵራብም የመጀመሪያውን መቀመጫ መያዝ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በግብዣ ላይ የክብርን ስፍራ፥ በምኵራብም የክብርን ወንበር፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በግብዣ ላይ የክብር ቦታን፥ በምኲራብም የመጀመሪያ መቀመጫን መያዝ ይወዳሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በምሳም የከበሬታ ስፍራ፥ በምኵራብም የከበሬታ ወንበር፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 23:6
9 Referencias Cruzadas  

እርሱም “ምን ትፈልጊያለሽ?” አላት። እርስዋም “እነዚህ ሁለቱ ልጆቼ አንዱ በቀኝህ አንዱም በግራህ በመንግሥትህ እንዲቀመጡ እዘዝ፤” አለችው።


እርስ በር​ሳ​ችሁ በወ​ን​ድ​ማ​ማ​ች​ነት መዋ​ደድ ተዋ​ደዱ፤ የም​ት​ራ​ሩም ሁኑ፤ እርስ በር​ሳ​ችሁ ተከ​ባ​በሩ፤ መም​ህ​ሮ​ቻ​ች​ሁ​ንም አክ​ብሩ።


ወደ ቤተ ክርስቲያን ጻፍሁ፤ ዳሩ ግን ዋናቸው ሊሆን የሚወድ ዲዮጥራፊስ አይቀበለንም።