La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 22:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕዝቡም ይህንን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሕዝቡም ይህን በሰሙ ጊዜ በትምህርቱ ተደነቁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 22:33
8 Referencias Cruzadas  

ይህንም ሰምተው ተደነቁ፤ ትተውትም ሄዱ።


ኢየሱስም መልሶ “የቄሳርን ለቄሳር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ፤” አላቸው። በእርሱም ተደነቁ።


ሰንበትም በሆነ ጊዜ በምኵራብ ያስተምር ጀመር፤ ብዙዎችም ሰምተው ተገረሙና “እነዚህን ነገሮች ይህ ከወዴት አገኛቸው? ለዚህ የተሰጠችው ጥበብ ምንድር ናት? በእጁም የሚደረጉ እንደነዚህ ያሉ ተአምራት ምንድር ናቸው?


የሰ​ሙ​ትም ሁሉ አስ​ተ​ዋ​ይ​ነ​ቱ​ንና አመ​ላ​ለ​ሱን ያደ​ንቁ ነበር።


ሁሉም የን​ግ​ግ​ሩን መከ​ና​ወን መሰ​ከ​ሩ​ለት፤ የአ​ን​ደ​በ​ቱ​ንም ቅል​ጥ​ፍና እያ​ደ​ነቁ፥ “ይህ የዮ​ሴፍ ልጅ አይ​ደ​ለ​ምን?” ይሉ ነበር።


ሎሌ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም መል​ሰው፥ “ያ ሰው እንደ ተና​ገ​ረው ያለ ከቶ ሰው አል​ተ​ና​ገ​ረም” አሉ​አ​ቸው።