La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 20:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን ይከፈቱ ዘንድ” አሉት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም፣ “ጌታ ሆይ፤ ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ” አሉት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም “ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ ነው” አሉት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም “ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ አድርግልን!” አሉት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጌታ ሆይ፥ ዓይኖቻችን ይከፈቱ ዘንድ አሉት።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 20:33
4 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም ቆሞ ጠራቸውና “ምን ላደርግላችሁ ትወዳላችሁ?” አለ።


ኢየሱስም አዘነላቸውና ዐይኖቻቸውን ዳሰሰ፤ ወዲያውም አዩና ተከተሉት።